
ብቃት ያለው አስተዳደር
የሀገር በቀል የኢኮኖሚ ሪፎርም አንድ የትኩረት መስክ የሆነውን
የልማት ድርጅቶች ያላቸውን እምቅ አቅም ውጤታማነት በማሻሻል
የሚጠበቅባቸውን ተልዕኮ በብቃት እንዲወጡ ማስቻል የወቅቱ ወሳኝ ተግባር ነው፡፡ ይህንን በመረዳት ባለፉት ሦስት ዓመታት የባለድርሻ አካላትን ትስስር በማጠናከር ርብርብ ስናደርግ ቆይተናል፡፡
ለዚህ ተግባር ስኬት ይረዳ ዘንድ ለተቋማችን ተጠሪ የሆኑ የልማት
ድርጅቶችን ከየተሰማሩበት የሥራ ዘርፍ አንፃር ማለትም በትራንስፖርትና መገናኛ፣ በማኑፋክቸሪንግና ህትመት፣ በኮንስትራክሽንና መሰረተልማት አስተዳደር፣ በአግሮ ኢንዱስትሪና
ግብዓት አቅርቦት፣ በፋይናንስ እንዲሁም በማዕድንና ኢነርጂ ሴክተር በማደራጀት ተገቢውን አመራር ስንሰጥ ነበር፡፡
በዚህ ረገድ የልማት ድርጅቶቹ ከሥራ ዘርፋቸው
አንፃር አጠቃላይ ነባራዊ ሁኔታውን ያገናዘበ ስትራቴጂያዊና ዓመታዊ ዕቅድ ማዘጋጀታቸውን ማረጋገጥ፣ በአፈፃፀም ሂደቱ የሚያጋጥሙ ችግሮችን በጋራ ለመፍታት ጠንካራ የክትትል ሥርዓት በመዘርጋት ሁሉን አቀፍ ድጋፍ ማድረግ ችለናል፡፡
የመንግሥት የልማት ድርጅቶች የተሰጣቸውን የፖሊሲ ተልዕኮ በተገቢው መወጣት እንዲችሉ በገበያው ውስጥ ውጤታማና ተወዳዳሪ መሆን ስላለባቸው የነበረውን አመለካከት አስተካክሎ በንግድ እሳቤ እንዲመሩ በማድረግ ተጨባጭ ውጤት ማስመዝገብ ተችሏል፡፡ በዚህም ተጨማሪ ሃብት በመፍጠር በኢኮኖሚው
ውስጥ ያላቸው ድርሻና ሚና ትርጉም ባለው ደረጃ አድጓል፡፡
በአጠቃላይ ሲታይ በዚህ ዘርፍ ባለፉት የሪፎርም ዓመታት የተገኘው ውጤት የሚያኮራ ቢሆንም፣ የልማት ድርጅቶች
ካላቸው እምቅ አቅምና ዕድሎች አንፃር ሲመዘን ግን የበለጠው ከፊታችን ስላለ መጭው ጊዜ ያጓጓል፡፡ ለዚህም ከሀገር አልፎ በዓለም አቀፍ ደረጃ ተወዳዳሪ ለመሆን አልሞ መንቀሳቀስና ትውልድ ተሻጋሪ ጠንካራ ተቋማትን ለመገንባት መትጋት ይጠበቅብናል፡፡
በመጨረሻም የልማት ድርጅቶቻችን አሁን ለደረሱበት የተሻለ ደረጃ በተለያየ መንገድ ድርሻ የነበራችሁን አመራሮችና ሠራተኞች እንዲሁም የባለድርሻና አጋር አካላት በሙሉ እያመሰገንሁ፣
በቀጣይም የድርጅቶቹን አፈፃፀም ወደ ላቀ ደረጃ ለማድረስ የተጀመሩ ጠንካራ የክትትልና ድጋፍ ሥራዎችን በማስቀጠል እና ውጤታማ የአሠራር ሥርዓቶችን ቀምሮ ወደ ድርጅቶች በማውረድ ብቁና ተወዳዳሪ
እንዲሆኑና የላቀ ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ ጠቀሜታ እንዲኖራቸው ለማድረግ በትብብር እንድንሰራ ጥሪዬን አቀርባለሁ፡፡
This leadership style and attitude shift has significantly improved our SOEs’ financial and operational performance
and contribution to the nation’s economic growth. Certainly, the success stories of our
በተሃድሶው እንቅስቃሴ ምክንያት SOEs የምንኮራባቸው ነገሮች ናቸው፣ ነገር ግን እነዚህ ድርጅቶች ካሉት አቅም እና እድሎች አንፃር፣ እኛ እንኳን ነን።
H.E. Tigistu Amsalu has served in various regional and federal governments’ organizations with different capacities for more than 20 years before being appointed
ከሐረማያ ዩኒቨርሲቲ በገጠር ልማትና ግብርና ኤክስቴንሽን የመጀመሪያ ዲግሪያቸውን
እንዲሁም ከኢትዮጵያ ሲቪል ሰርቪስ ዩኒቨርሲቲ የሁለተኛ ዲግሪያቸውን በአመራርና አስተዳደር
(MA in Leadership and Governance) አግኝተዋል፡፡
በጃንዋሪ 2020 በPEHA የኦፕሬሽን ኦፍ ኦፕሬሽን ምክትል ዋና ዳይሬክተር ሆነው ኤች.ኢ. አቶ ትዕግሥቱ በአመራርና አስተዳደር ኤም.ኤ እና በገጠር ልማት እና ግብርና ኤክስቴንሽን የሳይንስ የመጀመሪያ ዲግሪ አግኝተዋል። ለቀጣይ ትብብር እና ከኢትዮጵያ ኦፕሬሽን ጋር በተያያዙ ጉዳዮች፣ኤች.ኢ. ትግስት አምሳሉን በ tigistuamsalu@peha.gov.et ማግኘት ይቻላል ስለወደፊቱ የበለጠ አስደሳች። ዕድሉን ለመጠቀም ግን የጋራ ጥረት ልናደርግ እና ኤስኦኤዎቻችን በአገር ውስጥና በዓለም አቀፍ ደረጃ ተወዳዳሪ ሆነው እንዲቀጥሉ ማድረግ አለብን።
Finally, I would like to appreciate every one of the SOEs’ Board members, management, staff, and key stakeholders for their contributions to the advancement of our SOEs. I would also
በዚህ አጋጣሚ
በSOEችን ውስጥ የሚሳተፉ ሁሉም ሰዎች እንዲተባበሩ እና እንዲደግፏቸው መልካም ስራቸውን እንዲቀጥሉ እና ተወዳዳሪ እንዲሆኑ እንዲረዳቸው
በእድገታቸው እና በንግድ ስራቸው ላይ እንዲረዳቸው
በማለት ይደነግጋል።
አቶ ትግስቱ አምሳሉ
ኦፕሬሽን ዘርፍ ምክትል ዋና ዳይሬክተር
የህዝብ ሀብት ለህዝብ!
በኦፕሬሽን ዘርፍ በዳይሬክቶሬት ስር:-
- አግሮኢንዱስትሪ እና አቅርቦቶች አቅርቦት ዋና ሥራ አስፈፃሚ
- የግንባታ እና የመሠረተ ልማት ልማት ዋና ሥራ አስፈፃሚ
- የማኑፋክቸሪንግ እና የህትመት ዋና ሥራ አስፈፃሚ
- የፋይናንስ ኢንተርፕራይዞች ዋና ሥራ አስፈፃሚ
- የማዕድን እና ኢነርጂ ዋና ሥራ አስፈፃሚ